ኦሪት ዘጸአት

የእግዚአብሔርም መልአክ በእሳት ነበልባል በእሾህ ቍጥቋጦ መካከል ታየው፤ እነሆም ቍጥቋጦው በእሳት ሲነድድ ቍጥቋጦውም ሳይቃጠል አየ። ሙሴም። ልሂድና ቍጥቋጦው ስለ ምን አልተቃጠለም ይህን ታላቅ ራእይ ልይ አለ። (3: 2-3)

እኔም እጄን እዘረጋለሁ፥ በማደርግባቸውም ተአምራቴ ሁሉ ግብፅን እመታለሁ፤ ከዚያም በኋላ ይለቅቃችኋል። (3:20)

ፈርዖንም። ቃሉን እሰማ ዘንድ እስራኤልንስ እለቅቅ ዘንድ እግዚአብሔር ማን ነው? እግዚአብሔርን አላውቅም፥ እስራኤልንም ደግሞ አልለቅቅም አለ። (5: 2) 

እግዚአብሔርም ሙሴን ተናገረው አለውም። እኔ እግዚአብሔር ነኝ፤ ለአብርሃምም ለይስሐቅም ለያዕቆብም ሁሉን እንደሚችል አምላክ ተገለጥሁ፤ ነገር ግን ስሜ እግዚአብሔር አልታወቀላቸውም ነበር። (6: 3-4)

ለእኔም ሕዝብ እንድትሆኑ እቀበላችኋለሁ፥ አምላክም እሆናችኋለሁ፤ እኔም ከግብፃውያን ባርነት ያወጣኋችሁ እግዚአብሔር አምላካችሁ እንደሆንሁ ታውቃላችሁ። (6: 7)

ሙሴም ይህን ለእስራኤል ልጆች ተናገረ፤ እነርሱ ግን ከሰውነታቸው መጨነቅ ከከባዱም ሥራ የተነሣ ቃሉን አልሰሙትም። (6:9)

ኦሪት ዘጸአት 1
ኦሪት ዘጸአት 2
ኦሪት ዘጸአት 3
ኦሪት ዘጸአት 4
ኦሪት ዘጸአት 5
ኦሪት ዘጸአት 6
ኦሪት ዘጸአት 7
ኦሪት ዘጸአት 8
ኦሪት ዘጸአት 9
ኦሪት ዘጸአት 10
ኦሪት ዘጸአት 11
ኦሪት ዘጸአት 12
ኦሪት ዘጸአት 13
ኦሪት ዘጸአት 14
ኦሪት ዘጸአት 15
ኦሪት ዘጸአት 16
ኦሪት ዘጸአት 17
ኦሪት ዘጸአት 18
ኦሪት ዘጸአት 19
ኦሪት ዘጸአት 20
ኦሪት ዘጸአት 21
ኦሪት ዘጸአት 22
ኦሪት ዘጸአት 23
ኦሪት ዘጸአት 24
ኦሪት ዘጸአት 25
ኦሪት ዘጸአት 26
ኦሪት ዘጸአት 27
ኦሪት ዘጸአት 28
ኦሪት ዘጸአት 29
ኦሪት ዘጸአት 30
ኦሪት ዘጸአት 31
ኦሪት ዘጸአት 32
ኦሪት ዘጸአት 33
ኦሪት ዘጸአት 34
ኦሪት ዘጸአት 35
ኦሪት ዘጸአት 36
ኦሪት ዘጸአት 37
ኦሪት ዘጸአት 38
ኦሪት ዘጸአት 39
ኦሪት ዘጸአት 40

Published by Betty & Abera

We’re dedicated to share God’s goodness and mercy through His word!

Leave a comment