1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ

የትእዛዝ ፍጻሜ ግን ከንጹሕ ልብና ከበጎ ሕሊና ግብዝነትም ከሌለበት እምነት የሚወጣ ፍቅር ነው፤ (1:5)

ለአገልግሎቱ ሾሞኝ ታማኝ አድርጎ ስለ ቈጠረኝ፥ ኃይል የሰጠኝን ክርስቶስ ኢየሱስን ጌታችንን አመሰግናለሁ፤ (1: 12)

 የጌታችንም ጸጋ በክርስቶስ ኢየሱስ ካሉ ከእምነትና ከፍቅር ጋር አብልጦ በዛ። (1: 14)

ኃጢአተኞችን ሊያድን ክርስቶስ ኢየሱስ ወደ ዓለም መጣ የሚለው ቃል የታመነና ሁሉ እንዲቀበሉት የተገባ ነው፤ (1: 15)

ብቻውን አምላክ ለሚሆን ለማይጠፋው ለማይታየውም ለዘመናት ንጉሥ ምስጋናና ክብር እስከ ዘላለም ድረስ ይሁን፤ አሜን (1: 17)

አንድ እግዚአብሔር አለና፥ በእግዚአብሔርና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፤ ራሱንም ለሁሉ ቤዛ ሰጠ፥ ይህም በገዛ ዘመኑ ምስክርነቱ ነበረ፤ (2: 5-6)

ኑሮዬ ይበቃኛል ለሚለው ግን እግዚአብሔርን መምሰል እጅግ ማትረፊያ ነው፤ (6:6)

ገንዘብን መውደድ የክፋት ሁሉ ሥር ነውና፥ አንዳንዶች ይህን ሲመኙ፥ ከሃይማኖት ተሳስተው በብዙ ሥቃይ ራሳቸውን ወጉ። (6:10)

አንተ ግን፥ የእግዚአብሔር ሰው ሆይ፥ ከዚህ ሽሽ፤ ጽድቅንና እግዚአብሔርን መምሰል እምነትንም ፍቅርንም መጽናትንም የዋህነትንም ተከታተል። (6:11)

መግቢያ
1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 1: 1-5
1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 1: 6-11
1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 1: 12-14
1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 1: 15-17
1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 1: 18-20
1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 2: 1-4
1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 2: 5-7
1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 2: 8-15
1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 3: 1-7
1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 3: 8-13
1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 3: 14-16
1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 4: 1-5
1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 4: 6-10
1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 4: 11-16
1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 5: 1-16
1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 5: 17-25
1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 6: 1-10
1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 6: 11-13
1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 6: 14-16
1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 6: 17-21

Published by Betty & Abera

We’re dedicated to share God’s goodness and mercy through His word!

Leave a comment