ወደ ሮሜ 122፤ የእግዚአብሔር ፈቃድ እርሱም በጎና ደስ የሚያሰኝ ፍጹምም የሆነው ነገር ምን እንደ ሆነ ፈትናችሁ ታውቁ ዘንድ በልባችሁ መታደስ ተለወጡ እንጂ ይህን ዓለም አትምሰሉ። መለወጥ ማለት ምን ማለት ነው? ሁላችንም መለወጥና ጌታን ደስ ማሰኘት እንፈልጋለን:: ግን እንዴት?! የማርቆስ ወንጌል 635፤ በዚያን ጊዜም ብዙ ሰዓት ካለፈ በኋላ ደቀ መዛሙርቱ ወደ እርሱ ቀርበው፦ ቦታው ምድረ በዳContinue reading “በአእምሯችሁ መታደስ ተለወጡ”
